የምህላ ፀሎትJune 18, 2018ማስታወቂያከሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 3 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ ታላቅ የምህላ ፀሎት በምዕራፈ ቅዱሳን የሰገነት ኪዳነምሕረት ቤተ ፀሎት ውስጥ ይካሄዳል፡፡ እርሰዎም ለሀገር ለወገን በሚደረገው የምሕላ ፀሎት ላይ ተገኝተው እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡ Share this