በዓለ ጥምቀት
ሸክላ ሰውነታችን
ድኅረ ተሰብረ አጽንዖ ለሰብእናነ ልሕኵት፣
ለብሐዊ ክርስቶስ በማየ ሐዲስ ጥምቀት።
ትርጉም፦
ሸክላ ሰውነታችን ከተሰበረ በኋላ
ጥበበኛ/ሸክላ ሠሪ ክርስቶስ በአዲስ
ሸክላ ሰውነታችን
ድኅረ ተሰብረ አጽንዖ ለሰብእናነ ልሕኵት፣
ለብሐዊ ክርስቶስ በማየ ሐዲስ ጥምቀት።
ትርጉም፦
ሸክላ ሰውነታችን ከተሰበረ በኋላ
ጥበበኛ/ሸክላ ሠሪ ክርስቶስ በአዲስ
ጥር ፯ ቀን የሥላሴ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በደመቀ መልኩ በማኅሌት ፣ በቅዳሴ ፣ በመዝሙር ፣ በምስጋና እና ወንጌልን ለምዕመናን በማስተማር ይከበራል። አሁን
የዓብይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት
ምኩራብ ማለት የአይሁድ መቅደስ፣ ቤተ ጸሎት እንዲሁም ታላቅ አዳራሽ ማለት ሲሆን ለአምልኮና ለትህምህርት መማሪያ ይገለገሉበት ነበር፡፡ ምኩራብ በአለቆች ይመራ ነበር፡፡ (ማር 5÷22፣ ዮሐ 3÷14-15,18÷8)
የዓቢይ ጾም ሁለተኛ ሣምንት ቅድስት ይባላል፡፡
ቅድስት ማለት የተቀደሰች፣ የተባረከች፣ ንጽሕት፣ ልዩ የተመሰገነች ማለት ነው፡፡
ቅድስት የተባለበት ምክንያት ‹‹ጾምን ቀድሱ ጉባኤውንም አውጁ ሽማግሌዎችንና በምድር የሚኖሩትን ሁሉ
ክብር ይግባውና ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጾው ጾም ‹‹ጾመ ኢየሱስ›› ይባላል፡፡
• ጾም ‹‹ጾመ ጦመ›› ከሚል የግእዝ ግሥ የወጣ ሲሆን፣ ጾመ ማለት እህል ውሃ ሳይቀምስ ዋለ፣ ሥጋ ከቅቤ ተከለከለ
ቁጥር 11. የዕውቀት ምንጭ ከሚለው መጽሐፍ የተወሰደ
ምዕራፍ አንድ
የአገልግሎት ትርጉም
ቁጥር 2. ከንጽጽር ትርጉም መጽሐፍ የተወሰደ