የማህበሩ አመሰራረት
የሃይማኖት ዕውቀት ማስፋፊያ ማኅበር ህጋዊ ዕውቅና ያገኘው ከፌዴራል የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስቴር የሃይማኖት ድርጅቶችና ማኅበራት ምዝገባ ዳይሬክቶሬት ሲሆን ሁለተኛ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ ስር ሆኖ እንዲንቀሳቀስ የተፈቀደለት ሲሆን በእነዚህ የመንግስትና የሃይማኖት ተቋማት ውስጥ ህጋዊ ዕውቅና አግኝቶ የሚንቀሳቀስ ማህበር ነው፡፡ እግዚአብሔር ይመስገን፡፡ ማቴ. ም.10 ቁ.1
በጠቅላላው ከ200 /ሁለት መቶ/ ሰዎች በላይ በኮሚቴነት ተመርጠውና ተሰይመው በፍቅርና በአንድነት መንፈሳዊ አገልግሎቱን እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ ለቸሩ አምላካችን እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡ እናንተም መጥታችሁ በፈለጋችሁት ኮሚቴ ውስጥ ገብታችሁ ለማገልገል የምትችሉ መሆኑን ስንገልጽላችሁ በደስታ ነው፡፡
መልካም ስራ ለመስራት አትታክቱ
መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአትበደጅ ታደባለች ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው አንተ ግን በእርስዋ ንገስባት
ኦሪ.ዘፍ ም 3 ቁ 6
በዓለ ጥምቀት
Read More
ግንቡ ፈረሰ
Read More
ምኩራብ
Read More
ቅድስት
Read More
ትምህርተ ሃይማኖት
ማስታወቂያ
ማህበሩን ማገዝ ለምትፈልጉ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሂሳብቁጥር:- 0170417922000
ሚድያ
ውድ የፌስቡክ “ጓደኞቻችን” ቁጥር 5 ሺህ በመሙላቱ አዲስ ሰዎችን መጨመር አንችልም። ስለዚህ አዳዲሶችም ሆናችሁ የቀድሞ የፌስቡክ ጓደኞቻችን ከዚህ በታች ያለውን “Like” የሚለውን ቃል በመጫን በዚያ እንድትከታተሉን በትህትና እንጠይቃለን።